Search

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቀድሞው የአዲስ አበባ ከንቲባ አምባሳደር ዓሊ አብዶ ኅልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

ዓርብ ግንቦት 28, 2018 127

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት የኀዘን መግለጫ፣በቀድሞው የአዲስ አበባ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ህልፈተ ህይወት ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል።ብለዋል።

አምባሳደር ዓሊ አብዶ 27 የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በመሆን እንዲሁም በሱዳን እና በናይጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን ሀገራቸውን ያገለገሉ የሀገር ባለውለታ መሆናቸውንም ገልጸዋል።

ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጆቻቸው እና ለመላው ሕዝብ መጽናናትን ተመኝተው፣

ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርብለዋል።