ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሐሙድ ጋር በኢኮኖሚያዊ ትሥሥር፣ ደኅንነት እና የቀጣናዊ መረጋጋት ዙሪያ በመተማመን እና በመከባበር ላይ የተመሠረተ የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ከድንበር በላይ የሚጋሩት ነገር አለ፤ እሱም እጅግ ውድ የሆነውን ህዝባችንን እና የጋራ እጣ ፈንታችንን ነው ሲሉ ገልጸዋል!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሐሙድ ጋር በኢኮኖሚያዊ ትሥሥር፣ ደኅንነት እና የቀጣናዊ መረጋጋት ዙሪያ በመተማመን እና በመከባበር ላይ የተመሠረተ የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ከድንበር በላይ የሚጋሩት ነገር አለ፤ እሱም እጅግ ውድ የሆነውን ህዝባችንን እና የጋራ እጣ ፈንታችንን ነው ሲሉ ገልጸዋል!