በበይነ መረብ እየተሰጠ የሚገኘው የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ሁለተኛ ዙር ዛሬ በመላው ሀገራችን መሰጠት ጀምሯል።
ዛሬ የተጀመረው ይህ ሁለተኛ ዙር ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ተማሪዎች በተመደቡባቸው የፈተና ጣቢያዎች በመገኘት በኮምፒውተር የታገዘውን ፈተና መውሰድ መጀመራቸውን ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ መላክታል።
በበይነ መረብ እየተሰጠ የሚገኘው የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ሁለተኛ ዙር ዛሬ በመላው ሀገራችን መሰጠት ጀምሯል።
ዛሬ የተጀመረው ይህ ሁለተኛ ዙር ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ተማሪዎች በተመደቡባቸው የፈተና ጣቢያዎች በመገኘት በኮምፒውተር የታገዘውን ፈተና መውሰድ መጀመራቸውን ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ መላክታል።