የሀገራችን መጻኢ ዕድልና የተፈጥሮ ለምለምነቱ ያለው በእጃችን ላይ ነው። እያንዳንዷ የምንተክላት ችግኝ በኢትዮጵያ ምድር ላይ የምናሳርፈው ዘላቂ፣ ህያው እና ኩሩ አሻራችን ነው።
የአየር ንብረታችንን ለመጠበቅ፣ የውኃ ጸጋዎቻችንን ለማለምለም እና ለነገዋ የበለጸገች ኢትዮጵያ ዛሬ ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን በነቂስ እናሳርፍ።
የሀገራችን መጻኢ ዕድልና የተፈጥሮ ለምለምነቱ ያለው በእጃችን ላይ ነው። እያንዳንዷ የምንተክላት ችግኝ በኢትዮጵያ ምድር ላይ የምናሳርፈው ዘላቂ፣ ህያው እና ኩሩ አሻራችን ነው።
የአየር ንብረታችንን ለመጠበቅ፣ የውኃ ጸጋዎቻችንን ለማለምለም እና ለነገዋ የበለጸገች ኢትዮጵያ ዛሬ ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን በነቂስ እናሳርፍ።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: