Search

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

ሓሙስ ሐምሌ 30, 2018 38

ጉባኤው የክልሉን መንግሥት አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና 2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ይመክራል።

የክልሉ 2019 አጠቃላይ በጀት ላይ ውይይት ተደርጎ የሚጸድቅ ይሆናል።

በቶማስ ኃይሉ

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: