አንድ ዘር በማዳበሪያ፣ በእንክብካቤ እና በጥበብ ተኮትኩቶ ብዙ ፍሬ እንደሚያፈራ ሁሉ፣ የሀገራችን የልማት ዕቅዶችም በፈጠራ፣ በቁርጠኝነት እና በፍጥነት ታግዘው የሚጠበቀውን ዘላቂ ውጤትና የተትረፈረፈ ፍሬ እያፈሩ ይገኛሉ።
የመደመር እይታ በግብርናው ዘርፍ የምግብ ዋስትናችንን ለማረጋገጥ፣ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እንዲሁም የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችሉ ትልልቅ እቅዶችን በተግባር እያረጋገጠ ነው።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: