ቡሄ በደብረ ታቦር ማክሰኞ ነሐሴ 13, 2017 675 የቡሄ (ደብረ ታቦር) በዓል በደብረ ታቦር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በበዓሉ አዳጊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ምዕመናን እንዲሁም የክልሉ እና የዞን የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በራሔል ፍሬው አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: በኢትዮጵያ እየተከናወነ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በተቋማዊ መልኩ መመራቱ ውጤታማ አድርጎታል - አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር እሑድ ሰኔ 14, 2018 ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ ዘመን የማይሽረው ታሪክ አስቀምጣለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ እሑድ ሰኔ 14, 2018 ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ በክረምት የተፈጥሮን ልዩ ድምቀት ታንፀባርቃለች! ቅዳሜ ሰኔ 13, 2018 በትንሹ ጥረት ወደ ታላቅ ሀገራዊ ለውጥ፤ ለትውልድ የሚሻገር አረንጓዴ ዐሻራ ቅዳሜ ሰኔ 13, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29714