ቡሄ በደብረ ታቦር ማክሰኞ ነሐሴ 13, 2017 707 የቡሄ (ደብረ ታቦር) በዓል በደብረ ታቦር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በበዓሉ አዳጊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ምዕመናን እንዲሁም የክልሉ እና የዞን የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በራሔል ፍሬው አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: