ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዟን አስመረቀች 🔥 ሓሙስ መስከረም 22, 2018 655 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት መርቀዋል። በሶማሌ ክልል ካሉብ የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት በዓመት 111 ሚሊዮን ሊትር የማምረት አቅም አለው። #NaturalGas #PMAbiy #ebcdotstream አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ በሌላቸው መተግበሪያዎች የሚደረጉ የዲጂታል ግብይቶችን አገደ ዓርብ የካቲት 20, 2018 ኢትዮጵያ - አዲሷ የአፍሪካ የኢንቨስትመንት ማዕከል ሓሙስ የካቲት 19, 2018 የ2026ቱ የብሪክስ ስትራቴጂካዊ ጉዞ እና አዲሱ የዓለም ኢኮኖሚ ማዕቀፍ ቅዳሜ የካቲት 14, 2018 በአፍሪካ የሥራ ዕድል ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የፓን አፍሪካ የኢኖቬሽን ኮሪደር መፍጠር ይገባል፡- ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ሰኞ የካቲት 09, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26115