ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዟን አስመረቀች 🔥 ሓሙስ መስከረም 22, 2018 857 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት መርቀዋል። በሶማሌ ክልል ካሉብ የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት በዓመት 111 ሚሊዮን ሊትር የማምረት አቅም አለው። #NaturalGas #PMAbiy #ebcdotstream አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: