የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው ማክሰኞ መስከረም 27, 2018 556 የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን ለእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በማፅደቅ ውይይቱን ማካሄድ ጀመሯል፡፡ ምክር ቤቱ 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ቃለጉባዔውን መርምሮ አፅድቋል። ጉባኤው በሌሎች አጀንዳዎች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። #EBC #ebcdotstream #parliament አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: