የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው ማክሰኞ መስከረም 27, 2018 144 የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን ለእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በማፅደቅ ውይይቱን ማካሄድ ጀመሯል፡፡ ምክር ቤቱ 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ቃለጉባዔውን መርምሮ አፅድቋል። ጉባኤው በሌሎች አጀንዳዎች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። #EBC #ebcdotstream #parliament አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ኢትዮጵያን የሚገባት ቦታ ለማድረስ በሀሳብ ልዕልና ላይ የተመሰረተ የዜጎች ተሳትፎ ያስፈልጋል ዓርብ ጥቅምት 21, 2018 ኢትዮጵያውያን ከምን ጊዜውም በላይ አንድነታቸውን ማጠናከር ይጠበቅባቸዋል - ጥላሁን ተፈራ (ዶ/ር) ዓርብ ጥቅምት 21, 2018 ኢትዮጵያ የቀይ ባህርን እንድታጣ ያደረገውን ውሳኔ ማን ወሰነ? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የተነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል፦ ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018
ኢትዮጵያ የቀይ ባህርን እንድታጣ ያደረገውን ውሳኔ ማን ወሰነ? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20758