የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው ማክሰኞ መስከረም 27, 2018 448 የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን ለእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በማፅደቅ ውይይቱን ማካሄድ ጀመሯል፡፡ ምክር ቤቱ 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ቃለጉባዔውን መርምሮ አፅድቋል። ጉባኤው በሌሎች አጀንዳዎች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። #EBC #ebcdotstream #parliament አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ ሰኞ የካቲት 16, 2018 ብልፅግና ፓርቲ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክቱን ይፋ አደረገ ማክሰኞ የካቲት 03, 2018 በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ 19 የፖለቲካ ፓርቲዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጁነታቸውን አረጋገጡ ዓርብ ጥር 29, 2018 ሀገራዊ ምክክሩ ወደ መደምደሚያ ጉባዔው እየተቃረበ ነው፤ በሚቀጥሉት ሳምንታት ምን ይጠበቃል? ሓሙስ ጥር 28, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26118