የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው ማክሰኞ መስከረም 27, 2018 514 የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን ለእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በማፅደቅ ውይይቱን ማካሄድ ጀመሯል፡፡ ምክር ቤቱ 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ቃለጉባዔውን መርምሮ አፅድቋል። ጉባኤው በሌሎች አጀንዳዎች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። #EBC #ebcdotstream #parliament አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ምርጫውን ለመታዘብ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሓሙስ ሚያዝያ 15, 2018 ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ50 ሚሊዮን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሓሙስ ሚያዝያ 15, 2018 "የትግራይ ወጣት የፖለቲካ ሴራዎችን ተረድቷል፤ ከአሁን በኋላ የጦርነት መሣሪያ አይሆንም"፦ የቀድሞዋ አፈ-ጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም እሑድ ሚያዝያ 11, 2018 የአፋብን ወታደራዊ አዛዥ ኮማንዶ ፍቅሩ ሙሉዬ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀበለ ሰኞ መጋቢት 21, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28062