Search

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርት ሱዳን የበረራ አገልግሎት ዳግም ጀመረ

ረቡዕ ጥቅምት 05, 2018 30

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ ጥቅምት 5 ቀን 2018 . ጀምሮ ወደ ፖርት ሱዳን የሚያደርገውን በረራ ዳግም መጀመሩን አስታውቋል።

በቀን አንድ በረራ በማድረግ ዛሬ ዳግም የጀመረው አገልግሎት ከጥቅምት 22 ቀን 2018 . ጀምሮ በቀን ወደ ሁለት በረራዎች የሚያድግ መሆኑን አየር መንገዱ ገልጿል።

በላሉ ኢታላ

#ebcdotstream #ethiopia #ethiopianairlines #eal #portsudan