"የማይሰራ እጅ በሚናገር አፍ ፍሬ አያፈራም። የሚሰራ እጅ ግን በሚናገር አፍ እና በሚያስብ ጭንቅላት የተደገፈ እንደሆነ ግን ብልጽግና ይረጋገጣል!" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)