118ኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ቀን ቅዳሜ ጥቅምት 15, 2018 1592 "የማንጨበጥ ነበልባል እሳት ነን ለጠላታችን ፍሙ ከርቀት ይፋጃል ብረት ያቀልጣል ክንዳችን ኢትዮጵያ በእኛ ደም ደምቃ በአፅማችን ፍላፅ ተማግራ እንደታፈረች እንድትኖር ከዘመን ዘመን ተከብራ ከመሞት በላይ እንሙት ደማችን ሺህ ጊዜ ይፍሰስ አየር አፈሯ ይባረክ ምን ጊዜም ስሟ ይታደስ።" #ebcdotstream #መከላከያሠራዊት #defenceforces አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: