ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዝደንት ጣይብ ኤርዶዋን ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን አስታወቁ ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 94 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዝደንት ጣይብ ኤርዶዋን ጋር በኢኮኖሚ፣ የባሕል ወዳጅነት ግንኙነት፣ ዘላቂ ልማት፣ በአየር ንብረት ጥበቃ ሥራዎችን በሚያካትቱ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል ሲሉ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስታውቀዋል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ለብሔራዊ ጥቅሞች መጠበቅ ወሳኝ የሆነው የጋራ ጥረት ማክሰኞ ኅዳር 16, 2018 ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ላይ ብትወጣ ለቀጣናው ሠላም የበለጠ ትሠራለች - የአሜሪካ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ማክሰኞ ኅዳር 16, 2018 የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፊንላንድ ፕሬዝደንት አሌክሳንደር ስተብ ጋር ተወያዩ ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 22126