ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዝደንት ጣይብ ኤርዶዋን ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን አስታወቁ ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 474 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዝደንት ጣይብ ኤርዶዋን ጋር በኢኮኖሚ፣ የባሕል ወዳጅነት ግንኙነት፣ ዘላቂ ልማት፣ በአየር ንብረት ጥበቃ ሥራዎችን በሚያካትቱ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል ሲሉ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስታውቀዋል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ምርጫ የሕዝብ ሉዓላዊነት የሚገለጽበትና ሕዝብ በድምፁ መንግሥት የሚመሠርትበትም ሂደት ነው፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ ቅዳሜ ሚያዝያ 24, 2018 ምርጫውን ለመታዘብ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሓሙስ ሚያዝያ 15, 2018 ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ50 ሚሊዮን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሓሙስ ሚያዝያ 15, 2018 "የትግራይ ወጣት የፖለቲካ ሴራዎችን ተረድቷል፤ ከአሁን በኋላ የጦርነት መሣሪያ አይሆንም"፦ የቀድሞዋ አፈ-ጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም እሑድ ሚያዝያ 11, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29658