ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 437 ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በመካሄድ ላይ ስላሉት በዓለም ባንክ ቡድን ለኢትዮጵያ የሚደረጉ ድጋፎች ዙሪያ ተወያይተናል። ይኸውም በጤና፣ በኃይል ምንጭ እና የአየር ንብረት ጥበቃ የልማት ፕሮጀክቶች የገንዘብ ድጋፍ ጉዳይን የተመለከተ ነበር ብለዋል። #EBC #PMAbiy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ከጎጆ ዕድሳት እስከ ትውልድ ግንባታ የተዘረጋው የኢትዮጵያ የማኅበራዊ ልማት ጉዞ ረቡዕ ሚያዝያ 21, 2018 በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች የጤና አገልግሎትን የሚያቀላጥፍ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ይፋ ሆነ ሓሙስ ሚያዝያ 08, 2018 የፀሎተ ሐሙስ ሰባቱ ስያሜዎች እና የቤተክርስቲያን ሥርዓቶች ሓሙስ ሚያዝያ 01, 2018 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ ረቡዕ መጋቢት 30, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28030