ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 90 ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በመካሄድ ላይ ስላሉት በዓለም ባንክ ቡድን ለኢትዮጵያ የሚደረጉ ድጋፎች ዙሪያ ተወያይተናል። ይኸውም በጤና፣ በኃይል ምንጭ እና የአየር ንብረት ጥበቃ የልማት ፕሮጀክቶች የገንዘብ ድጋፍ ጉዳይን የተመለከተ ነበር ብለዋል። #EBC #PMAbiy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: አዲስ አበባ የምታስተናግደው 3ኛው የኢጋድ ዓመታዊ የአየር ንብረት ለውጥ የጋዜጠኞች የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ዓርብ ኅዳር 12, 2018 ቶዮ ሶላር አምራች ኩባንያ አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ሓሙስ ኅዳር 11, 2018 ሕፃናት እና የመጫወት መብታቸው ሓሙስ ኅዳር 11, 2018 የዓለምን ትኩረት ያገኘው የኢትዮጵያ ሥራ ረቡዕ ኅዳር 10, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 22126