ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 369 ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በመካሄድ ላይ ስላሉት በዓለም ባንክ ቡድን ለኢትዮጵያ የሚደረጉ ድጋፎች ዙሪያ ተወያይተናል። ይኸውም በጤና፣ በኃይል ምንጭ እና የአየር ንብረት ጥበቃ የልማት ፕሮጀክቶች የገንዘብ ድጋፍ ጉዳይን የተመለከተ ነበር ብለዋል። #EBC #PMAbiy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ለ35 ሺህ በላይ ሴቶች ጥላና ከለላ የሆኑት 'ዐርበኛ' - ማሪያ ሙኒር ረቡዕ የካቲት 25, 2018 የኢትዮጵያዊው ዐሻራ ያረፈበት የአፍሪካ ኅብረት ሰንደቅ ዓላማ ሓሙስ የካቲት 05, 2018 በቀጣናው የሚገኙ አፋሮችን ለዘመናት ያስተሳሰረው ባህላዊ ሥርዓት ማክሰኞ የካቲት 03, 2018 የተሰረቁ ሞባይልን ስልኮች የቴሌግራም አካውንት በመጥለፍ የማታለል ወንጀሎችን ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ ሓሙስ ጥር 28, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26115