ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 149 ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በመካሄድ ላይ ስላሉት በዓለም ባንክ ቡድን ለኢትዮጵያ የሚደረጉ ድጋፎች ዙሪያ ተወያይተናል። ይኸውም በጤና፣ በኃይል ምንጭ እና የአየር ንብረት ጥበቃ የልማት ፕሮጀክቶች የገንዘብ ድጋፍ ጉዳይን የተመለከተ ነበር ብለዋል። #EBC #PMAbiy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: አፈርን ወደ ማዕድንነት የሚቀይሩት ኮንታዎች ቅዳሜ ታኅሣሥ 04, 2018 ‘ፋይዳ’ ለሌሎች ሀገሮች ያስገኘው ፋይዳ ዓርብ ታኅሣሥ 03, 2018 ከሀገራችን ባህልና ወግ ባፈነገጠ መልኩ ማህበራዊ ሚዲያን ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው ነው - የአዲስ አበባ ፖሊስ ሓሙስ ታኅሣሥ 02, 2018 15 ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓቶች ሕጋዊ ዕውቅና ሊያገኙ ነው ረቡዕ ታኅሣሥ 01, 2018
ከሀገራችን ባህልና ወግ ባፈነገጠ መልኩ ማህበራዊ ሚዲያን ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው ነው - የአዲስ አበባ ፖሊስ ሓሙስ ታኅሣሥ 02, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 22915