ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 226 ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በመካሄድ ላይ ስላሉት በዓለም ባንክ ቡድን ለኢትዮጵያ የሚደረጉ ድጋፎች ዙሪያ ተወያይተናል። ይኸውም በጤና፣ በኃይል ምንጭ እና የአየር ንብረት ጥበቃ የልማት ፕሮጀክቶች የገንዘብ ድጋፍ ጉዳይን የተመለከተ ነበር ብለዋል። #EBC #PMAbiy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ሀገራዊ ምክክር - ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት ወሳኙ መንገድ ማክሰኞ ጥር 12, 2018 ጥምቀት ኢትዮጵያ ለዓለም ያበረከተችው ቅዱስ እና ውድ ስጦታ ነው - ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ሰኞ ጥር 11, 2018 እኛም ታሪክ ካልሠራን፣ ልጆቻችን በአያቶቻቸው የሚኮሩ በአባቶቻቸው የሚያፍሩ ይሆናሉ - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሰኞ ጥር 11, 2018 ጎንደር በአርቆ አሳቢና በታሪክ ሠሪ መሪዎቿ ዳግም ወደ ታሪካዊ ከፍታዋ እየተሻገረች ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ እሑድ ጥር 10, 2018
ጎንደር በአርቆ አሳቢና በታሪክ ሠሪ መሪዎቿ ዳግም ወደ ታሪካዊ ከፍታዋ እየተሻገረች ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ እሑድ ጥር 10, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 24334