ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 196 ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በመካሄድ ላይ ስላሉት በዓለም ባንክ ቡድን ለኢትዮጵያ የሚደረጉ ድጋፎች ዙሪያ ተወያይተናል። ይኸውም በጤና፣ በኃይል ምንጭ እና የአየር ንብረት ጥበቃ የልማት ፕሮጀክቶች የገንዘብ ድጋፍ ጉዳይን የተመለከተ ነበር ብለዋል። #EBC #PMAbiy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የሃላባ የዘመን መለወጫ "ሴራ" እየተከበረ ነው እሑድ ጥር 03, 2018 የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባን የተቀላጠፈ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎችን እየተሠሩ ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሓሙስ ታኅሣሥ 30, 2018 አፍሪካ እና ቻይና የ2026 የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ፕሮግራምን ይፋ አደረጉ ሓሙስ ታኅሣሥ 30, 2018 በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ” - የናትናኤል ፒርስ ማስታወሻ ረቡዕ ታኅሣሥ 29, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 24012