ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 492 ከዓለም ባንክ ፕሬዝደንት እና ከኢትዮጵያ መልካም ወዳጅ አጄይ ባንጋ ጋር መወያየት ሁልጊዜም ቢሆን አስደሳች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በመካሄድ ላይ ስላሉት በዓለም ባንክ ቡድን ለኢትዮጵያ የሚደረጉ ድጋፎች ዙሪያ ተወያይተናል። ይኸውም በጤና፣ በኃይል ምንጭ እና የአየር ንብረት ጥበቃ የልማት ፕሮጀክቶች የገንዘብ ድጋፍ ጉዳይን የተመለከተ ነበር ብለዋል። #EBC #PMAbiy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የ41 ዓመታት ፍልሚያ እና አረንጓዴው ተአምር፤ በረሃን የማሸነፍ ጥበብ ከቻይናዋ ድንቅ እናት ረቡዕ ሰኔ 17, 2018 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀመሩ ቅዳሜ ሰኔ 13, 2018 የክረምት ደጋግ እጆች፦ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ዋስትና አዲስ ምዕራፍ ቅዳሜ ሰኔ 13, 2018 የነገን ተስፋ የሰነቁት ሀገራዊ የበጎ ፈቃድ ንቅናቄዎች እና ማኅበራዊ ፋይዳቸው ዓርብ ሰኔ 12, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29838