Search

የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሐዋሳ በድምቀት እየተከበረ ነው

እሑድ ታኅሣሥ 19, 2018 376

በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኒያን ዘንድ በየዓመቱ ታህሳስ 19  ይከበራል።

ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በርካታ ቁጥር ያላቸው የእምነቱ ተከታዮች በንግስ በዓሉ ላይ ታድመዋል።

በሌላ በኩል በዓሉ የከተማዋን መልካም ገፅታ በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ  ትርጉም የሚሰጠው ነው።

በዓሉ በሠላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ የከተማ አስተዳደሩ ከቤተክርስቲያኗ እና ከሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በተቀናጀ መንገድ እየተሠራ ይገኛል።

በሚካኤል ገዙ