Search

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፈረንጆቹን 2026 ለሚያከብሩ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አባላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ረቡዕ ታኅሣሥ 22, 2018 125

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፈረንጆቹን 2026 ለሚያከብሩ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አባላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
 
"Remember, you’re 8 years younger though when you #VisitEthiopia 🇪🇹 " ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።