Search

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የ6ኛ 5 ዓመት 3ኛ የሥራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል

ቅዳሜ ሐምሌ 18, 2018 75

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት በሁለት ቀናት ቆይታው የክልሉን መንግሥት የአስፈጻሚ አካላት፤ የምክር ቤት /ቤት፤ የጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የዋና ኦዲተር /ቤት 2018 በጀት ዓመት ዓመታዊ አፈጻጸም ይገመግማል።

በተጨማሪም የክልሉን 2019 በጀት ዓመት ዓመታዊ በጀትን ጨምሮ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።

ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ለምክር ቤት አባላት የበጀት ዓመቱ የመንግሥት አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ይገኛሉ።

በነስረዲን ሀሚድ

 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: