በሁሉም የሀገራችን ማዕዘናት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለጸናች ኢትዮጵያ ያላቸውን ጠንካራ አንድነት እና የጋራ ኃላፊነት በሚያንጸባርቀው፣ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ሥር ለታሪካዊው ሀገራዊ ዘመቻ በጋራ በመሰብሰብ በአንድ ቀን 800 ሚሊዮን ችግኞችን ይተክላሉ።
ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም
እርሶም የዚህ ታሪካዊ ንቅናቄ አካል ይሁኑ!
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
በሁሉም የሀገራችን ማዕዘናት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለጸናች ኢትዮጵያ ያላቸውን ጠንካራ አንድነት እና የጋራ ኃላፊነት በሚያንጸባርቀው፣ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ሥር ለታሪካዊው ሀገራዊ ዘመቻ በጋራ በመሰብሰብ በአንድ ቀን 800 ሚሊዮን ችግኞችን ይተክላሉ።
ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም
እርሶም የዚህ ታሪካዊ ንቅናቄ አካል ይሁኑ!
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: