የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከጎንደር ወደ ሁመራ የበረራ አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል።
የበረራ አገልግሎቱ ዘወትር ቅዳሜ ከጎንደር ወደ ሁመራ የሚደረግ ሲኾን ዘወትር ሰኞ ደግሞ ከሁመራ ወደ ጎንደር አገልግሎት እንደሚሰጥ ነው ያስታወቀው።
አየር መንገዱ የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎችን በማስፋት ሕዝብን ለማገልገል እንደሚሠራ የገለጸ ሲኾን ከጎንደር ሁመራ የተጀመረው አገልግሎትም ማኅበራዊ ግንኙነትን ከፍ የሚያደርግ ይሆናል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: