Search

አዲስ አበባን እንደስሟ አበባ የማድረግ የኮሪደር ልማት ሥራ ወሳኝ ማሳያ፦ ፒያሳ

ረቡዕ ሐምሌ 29, 2018 52

መዲናችን አዲስ አበባን እንደስሟ ውብ፣ ለምለም እና ለኑሮ ምቹ የማድረግ የኮሪደር ልማት ስራ በተግባር ተረጋግጧል። የዚህ ታላቅ ከተማ የለውጥ ጉዞ ሁነኛ ማሳያ ደግሞ የታሪካዊቷ ፒያሳ አዲሱ ገጽታ ነው።

ፒያሳ ጥንታዊ ቅርሶቿንና ታሪካዊ ማንነቷን በጠበቀ መልኩ፣ በዘመናዊ የመንገድና የውበት መሠረተ-ልማቶች ተደራጅታ ለነዋሪዎችና ለጎብኚዎች ልዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውበትን እየሰጠች ትገኛለች።

የኮሪደር ልማቱ መዲናችንን ለነገው ትውልድ የምትመጥን፣ የዘመነች እና በምግባርም እንደ ስሟ አበባ አድርጓታል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: