Search

ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም (ፋይዳ) የመንግሥት የልማት ድርጅት ሆኖ እንደ አዲስ ተቋቋመ

ማክሰኞ ሐምሌ 28, 2018 61

ፋይዳ ቨርስ ዲጂታል ሶሉሽንስ ኢንተርፕራይዝ በሚል በይፋ የተመሰረተው ኢንተርፕራይዙ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ስር ተካቷል።

ተቋሙ ባለፉት 5 ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ስር የዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል።

በአሸናፊ እንዳለ

 

 

 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: