"የጋራ ማንነት ተሠርቶ የሚያልቅ ነገር ሳይሆን ሁሌም እየተሠራ እያደገ የሚሄድ ነገር ነው። የጋራ ማንነት እየተገነባ የሚሄደው ደግሞ በጋራ ግብ ዙሪያ በመረባረብ ነው። የጋራ ግብ ልዩነትን ታሳቢ ያደረገ ግብ በመሆኑ ማነኛውም ሰው ይህን ግብ ለማሳካት ከመሥራት የሚያግደው ጤናማ ሰበብ ሊኖር አይችልም"
የመደመር አንቀጽ
"የጋራ ማንነት ተሠርቶ የሚያልቅ ነገር ሳይሆን ሁሌም እየተሠራ እያደገ የሚሄድ ነገር ነው። የጋራ ማንነት እየተገነባ የሚሄደው ደግሞ በጋራ ግብ ዙሪያ በመረባረብ ነው። የጋራ ግብ ልዩነትን ታሳቢ ያደረገ ግብ በመሆኑ ማነኛውም ሰው ይህን ግብ ለማሳካት ከመሥራት የሚያግደው ጤናማ ሰበብ ሊኖር አይችልም"
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: