“በኦሮሚያ፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች መንግሥትን ማሸነፍ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ያልተቀደሰ ጋብቻ ፈጥረዋል፤ አሁንም ግን አሸናፊዎቹ እኛ ነን፤ ምክንያቱም እውነት አለንና”
ትናንት አንዱን ከሌላው ጥቃት እንዲታደጋቸው መንግሥትን ሲወተውቱ የነበሩ ኃይሎች ዛሬ ጥምረት መፍጠራቸው እየተዳከሙ መምጣታቸውን ያሳያል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ኦሮሞ የታገለው ኢትዮጵያን ወይንም ኢትዮጵያ ላይ አልነበረም፣ ትግሉ የተበላሸ የአስተዳደር ስርአትን መታገል ነበር።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለ ኦሮሞ ሕዝብ ትግል ከተናገሩት። Muummichi Ministeeraa Dr Abiyyi Ahimad waa’ee qabsoo uummata Oromoo kan dubbatan irraa. ቅዳሜ ነሐሴ 02, 2018 97 አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: