“በኦሮሚያ፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች መንግሥትን ማሸነፍ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ያልተቀደሰ ጋብቻ ፈጥረዋል፤ አሁንም ግን አሸናፊዎቹ እኛ ነን፤ ምክንያቱም እውነት አለንና”
ትናንት አንዱን ከሌላው ጥቃት እንዲታደጋቸው መንግሥትን ሲወተውቱ የነበሩ ኃይሎች ዛሬ ጥምረት መፍጠራቸው እየተዳከሙ መምጣታቸውን ያሳያል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
“በኦሮሚያ፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች መንግሥትን ማሸነፍ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ያልተቀደሰ ጋብቻ ፈጥረዋል፤ አሁንም ግን አሸናፊዎቹ እኛ ነን፤ ምክንያቱም እውነት አለንና” ቅዳሜ ነሐሴ 02, 2018 150 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: