“በኦሮሚያ፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች መንግሥትን ማሸነፍ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ያልተቀደሰ ጋብቻ ፈጥረዋል፤ አሁንም ግን አሸናፊዎቹ እኛ ነን፤ ምክንያቱም እውነት አለንና”
ትናንት አንዱን ከሌላው ጥቃት እንዲታደጋቸው መንግሥትን ሲወተውቱ የነበሩ ኃይሎች ዛሬ ጥምረት መፍጠራቸው እየተዳከሙ መምጣታቸውን ያሳያል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
"ሙስናን የማሽሞንሞን እና የመደበቅ ባሕላችን ከወዲሁ በእንጭጩ መቀጨት እንዲችል በጋራ መስራት ይገባል።" ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ነሐሴ 02, 2018 96 አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: