በጅማ ዞን የግብርናውን ሥራ በማዘመን በዘርፉ እንደ ሀገር የተያዘውን ግብ ለማሳካት በትኩረት እየተሠራ ነው፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞም በዞኑ በተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ ከ3 ሺህ 300 ሄክታር በላይ መሬት ላይ የሱፍ ምርት በኩታ ገጠም (ክላስተር) እየተመረተ ይገኛል።
እየተከናወነ ባለው ሰፊ የግብርና ሥራም አበረታች ውጤቶች እየተመዘገበ ነው።
በቀጣይም የሱፍ ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑ ታውቋል።
በወሰኑ አውግቸው
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: