Search

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቸስተር ሲቲ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

ቅዳሜ ነሐሴ 30, 2018 81

በሦስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቸስተር ሲቲ በኢቲሃድ አዲስ አዳጊውን ኮቨንትሪ ሲቲ አስተናግዶ 1 0 አሸንፏል።

ኤንዞ ፈርናንዴዝ ለማንቸሰተር ሲቲ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገበት ጨዋታ፣ አንቷን ሴሜኒዮ ያቀበለውን ኳስ ተጠቅሞ ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረው ኤርሊንግ ሃላንድ ነው። ይህች ግብ ለሃላንድ 300 የክለብ ግቡ ሆና ተመዝግባለች።

ይህ ውጤት ሦስቱንም ጨዋታዎቹን ያሸነፈውን ማንቸስተር ሲቲን 9 ነጥብ የደረጃ ሰንጠረዡን በጊዜያዊነት እንዲመራ አድርጎታል።

ኤርሊንግ ሃላንድም ከማንቸስተር ዩናይትዱ ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ከሊቨርፑሉ አሌክሳንደር አይሳክ ጋር የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩን እየመራ ይገኛል።

በአራተኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ማንቸስተር ሲቲ ወደ ኦልድ ትራፎርድ አቅንቶ ማንቸስተር ዩናይትድን ይገጥማል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: