በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ ማሳረፍ የቻለው አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ ከሀገሩ ብሔራዊ ቡድን አባልነቱ ራሱን ማግለሉን ይፋ አድርጓል።
ሜሲ ከአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ጋር በነበረው ድንቅ ቆይታ የዓለም ዋንጫን ጨምሮ የኮፓ አሜሪካ ዋንጫን ለሀገሩ ማሸነፍ ችሏል።
ይህ ድንቅ ተጫዋች የሀገሩን ማሊያ ለብሶ ባደረጋቸው 207 አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጨዋታዎች 125 ግቦችን ከመስመር በማሳረፍ ረገድ ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዝ፣ በተጨማሪም 68 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ለአጋሮቹ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: