🔍 ወቅታዊ "የተከበሩ ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩት እና 73 አባላት የያዘውን የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ፣ ለዴሞክራሲ ግንባታ ሂደታችን ላበረከቱት አገልግሎት እና አስተዋፅኦ የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 📅 Jun 03, 2026 👁️ 95