Search

ወላይታ ድቻ የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ የሆነበትን ዋንጫ ተረከበ

ረቡዕ ነሐሴ 28, 2017 37

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሚያወዳድረው የኢትዮጵያ ዋንጫ 2017 አሸናፊ የሆነው ወላይታ ድቻ በውሳኔው መሠረት ዋንጫውን በዛሬው ዕለት ተረክቧል።

የወላይታ ድቻ ክለብ አመራሮች በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን /ቤት በመገኘት ዋንጫውን ከፌደሬሽኑ ፕሬዚዳንት እናካፍ የሥራ አስፈፃሚ አባል አቶ ኢሳያስ ጂራ  እጅ ተረክበዋል።

በዋንጫ ርክክብ መርሐ-ግብሩ ላይ የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር እና የወላይታ ድቻ ክለብ የበላይ ጠባቂ /ኘሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ፣ የዞኑ ም/አስተዳዳሪ እና የክለቡ ቦርድ ኘሬዚዳንት አቶ ተስፋሁን ታዲዎስ፣ የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ እና የክለቡ /ኘሬዚዳንት / እታገኝ /ማርያምን ጨምሮ ሌሎች የክለቡ አመራሮች ተገኝተዋል።

#ETV #EBCdotstream #WolaitaDicha #EthiopiaCup

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ተያያዥ ዜናዎች: