Search

የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት የካቢኔ አባላት ሽግሽግና ምደባ አደረገ

ቅዳሜ መስከረም 24, 2018 56

የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት የካቢኔ አባላት ሽግሽግ እና ምደባ ማድረጉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ መንግሥት በአደረገው ሽግሽግ እና ምደባ መሰረት ፦
1. አቶ አሰፋ ፎና - የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ
2. አቶ ጎሳዬ ጎዳና - የመንገድ ልማትና የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ
3. ዮሐንስ ዮና (ዶ/ር) - የፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ
4. አቶ መንግሥቱ ማቴዎስ - የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ
5. አቶ ብሪክ ሰለሞን - የከተማ ልማትና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ
6. አቶ አሻግሬ ጀምበረ - የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተመድበዋል።