Search

ኢትዮጵያ ጊኒ ቢሳውን 1 ለ 0 አሸነፈች

ረቡዕ መስከረም 28, 2018 106

በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከጊኒ ቢሳው የተጫወተው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ራምኬል ጀምስ በ27ኛው ደቂቃ የማሸነፊያዋን ግብ አስቆጥሯል።
በውጤቱ መሰረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በምድቡ 9 ነጥቦችን በመያዝ 5ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችሏል፡፡
ብሔራዊ ቡድኑ ሩዋንዳ ኪጋሊ በሚገኝ ስታዲየም ነው የተጫወተው።
 
በሃብተሚካኤል ክፍሉ

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ:

ተያያዥ ዜናዎች: