Search

ሰመራ የከተሞች ፎረም ተሳታፊ እንግዶቿን እየተቀበለች ነው

ዓርብ ኅዳር 05, 2018 135

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው /ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር / ጫልቱ ሳኒ 10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ለመታደም አፋር ክልል ርዕሰ መዲና፣ ሰመራ ገብተዋል።

እንግዶቹ ሱልጣን አሊ ሚራህ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሃጂ አወል አርባ እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባባል አድርገውላቸዋል።

#ebcdotstream #ethiopia #urbanforum #Afar #Semera