የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት በመንግሥት፣ በበጎ ፈቃድ (ኢኒሼቲቭ) እና በግል ገንቢዎች (አልሚዎች) ትብብር በርካታ ቤቶችን በመገንባት በፍትሐዊነት ዜጎችን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡
በዚህም በተለያዩ አማራጮች ቤቶችን በመገንባት፣ የመኖሪያ ቤት አቅርቦትን በማሻሻል አመርቂ ውጤቶች መገኘቱ ተጠቅሷል፡፡
በከተማ አስተዳደሩ እስካሁን ድረስ በተለያዩ ፕሮግራሞች የተከናወነው የቤት ልማት ዝርዝር ቀጥሎ ቀርቧል፦
ከተማ አስተዳደሩ በቀጣይም የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የዜጎችን የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ለመመለስ በትኩረት እንደሚሰራ ከከተማዋ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡