ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ሕጋዊ እውቅና ተሰጠው ማክሰኞ ኅዳር 30, 2018 307 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)" ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ሰጠ። ቦርዱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ በዐዋጁ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለ“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)" ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም መስጠቱን አስታውቋል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ፓርቲዉ በወሰደው ቁርጠኝነት ክልሉ በአጭር ጊዜ የብልፅግና ተምሳሌት መሆን ችሏል - አቶ አደም ፋራህ ረቡዕ ጥር 06, 2018 የብልፅግና ጉዟችን ከሁሉም በሁሉም፣ ለሁሉም እንዲሆን እንሠራለን - አቶ አደም ፋራህ ረቡዕ ታኅሣሥ 22, 2018 የአማራ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማፅደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ ዓርብ ታኅሣሥ 17, 2018 ኅዳሴ ግድብ ተጨማሪ ጉልበትና የዲፕሎማሲ አቅምን የሚጨምር ፕሮጀክት ነው - አቶ ጌታቸው ረዳ ሓሙስ ታኅሣሥ 16, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 24263