የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን አድምቋል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ማክሰኞ ታኅሣሥ 28, 2018 145 ዛሬ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተካሄደው “የአእላፋት ዝማሬ” ድንቅ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን በጣም አድምቋል!፤ ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገጽ አስፍረዋል። #ebcdotstream #EBC #addisababa አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባን የተቀላጠፈ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎችን እየተሠሩ ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሓሙስ ታኅሣሥ 30, 2018 አፍሪካ እና ቻይና የ2026 የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ፕሮግራምን ይፋ አደረጉ ሓሙስ ታኅሣሥ 30, 2018 በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ” - የናትናኤል ፒርስ ማስታወሻ ረቡዕ ታኅሣሥ 29, 2018 ከክርስቶስ ልደት ጋር የተያያዙ ምስጢሮች ረቡዕ ታኅሣሥ 29, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23892