የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን አድምቋል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ማክሰኞ ታኅሣሥ 28, 2018 406 ዛሬ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተካሄደው “የአእላፋት ዝማሬ” ድንቅ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን በጣም አድምቋል!፤ ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገጽ አስፍረዋል። #ebcdotstream #EBC #addisababa አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኢትዮጵያዊው ዐሻራ ያረፈበት የአፍሪካ ኅብረት ሰንደቅ ዓላማ ሓሙስ የካቲት 05, 2018 በቀጣናው የሚገኙ አፋሮችን ለዘመናት ያስተሳሰረው ባህላዊ ሥርዓት ማክሰኞ የካቲት 03, 2018 የተሰረቁ ሞባይልን ስልኮች የቴሌግራም አካውንት በመጥለፍ የማታለል ወንጀሎችን ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ ሓሙስ ጥር 28, 2018 የጤና ተቋማትን የሕክምና ግብዓት ለማሟላት ተደማሪ አቅም የሆነው ፕሮጀክት ረቡዕ ጥር 27, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26089