Search

የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን አድምቋል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ማክሰኞ ታኅሣሥ 28, 2018 145

ዛሬ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተካሄደው “የአእላፋት ዝማሬ” ድንቅ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን በጣም አድምቋል!፤ ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገጽ አስፍረዋል።