የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን አድምቋል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ማክሰኞ ታኅሣሥ 28, 2018 496 ዛሬ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተካሄደው “የአእላፋት ዝማሬ” ድንቅ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአእላፋት ዝማሬ ከተማችንን በጣም አድምቋል!፤ ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገጽ አስፍረዋል። #ebcdotstream #EBC #addisababa አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ከጎጆ ዕድሳት እስከ ትውልድ ግንባታ የተዘረጋው የኢትዮጵያ የማኅበራዊ ልማት ጉዞ ረቡዕ ሚያዝያ 21, 2018 በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች የጤና አገልግሎትን የሚያቀላጥፍ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ይፋ ሆነ ሓሙስ ሚያዝያ 08, 2018 የፀሎተ ሐሙስ ሰባቱ ስያሜዎች እና የቤተክርስቲያን ሥርዓቶች ሓሙስ ሚያዝያ 01, 2018 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ ረቡዕ መጋቢት 30, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28030