Search

ማንቸስተር ዩናይትድ ቤንጃሚን ሼሽኮን በይፋ አስፈረመ

የእንግሊዙ ክለብ ማንቸስተር ዩናይትድ ቤንጃሚን ሼሽኮን ከጀርመኑ አር.ቢ ሌይፕዚሽ በይፋ አስፈርሟል። 

የሕክምና ምርመራውን ያጠናቀቀው ሼሽኮ በዩናይትድ ቤት አምስት ዓመታት የሚያቆየውን ፊርማ ማኖሩን ፋብሪዚዮ ሮማኖ ዘግቧል። 

ማንቸስተሮች ዛሬ ከፊዮረንቲና ጋር በኦልድ ትራፎርድ በሚያደርጉት የወዳጅነት ጨዋታ ሼሽኮን ከደጋፊው ጋር ያስተዋውቃሉ ተብሎ ይጠበቃል። 

#ebcdotstream #ebcsport #football #manchesterunited