ኤቨርተን ጃክ ግሪሊሽን ከማንችስተር ሲቲ በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ መድረሱ ይፋ ሆኗል።
እንግሊዛዊው ተጫዋች የሕክምና ምርመራውን ዛሬ ያጠናቅቃል ተብሎም ይጠበቃል።
ከማንችስተር ሲቲ ስብስብ ውጭ የሆነው ግሪሊሽ ከመርሲሳይዱ ክለብ ጋር የአንድ ዓመት የውሰት ውል ይፈርማል ተብሎም ይጠበቃል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
ኤቨርተን ጃክ ግሪሊሽን ከማንችስተር ሲቲ በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ መድረሱ ይፋ ሆኗል።
እንግሊዛዊው ተጫዋች የሕክምና ምርመራውን ዛሬ ያጠናቅቃል ተብሎም ይጠበቃል።
ከማንችስተር ሲቲ ስብስብ ውጭ የሆነው ግሪሊሽ ከመርሲሳይዱ ክለብ ጋር የአንድ ዓመት የውሰት ውል ይፈርማል ተብሎም ይጠበቃል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
 
                                                                
                                                             
                                                                
                                                             
                                                                
                                                             
                                                                
                                                            