Search

ግሪሊሽ ወደ ኤቨርተን ለማምራት ስምምነት ላይ ደረሰ

ኤቨርተን ጃክ ግሪሊሽን ከማንችስተር ሲቲ በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ መድረሱ ይፋ ሆኗል።
እንግሊዛዊው ተጫዋች የሕክምና ምርመራውን ዛሬ ያጠናቅቃል ተብሎም ይጠበቃል።
ከማንችስተር ሲቲ ስብስብ ውጭ የሆነው ግሪሊሽ ከመርሲሳይዱ ክለብ ጋር የአንድ ዓመት የውሰት ውል ይፈርማል ተብሎም ይጠበቃል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ