ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ባካሄደው 6ኛው ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በተገኙበት ተማሪዎቹን በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ዘንድሮ ካስመረቃቸው ዕጩ ተመራቂዎች መካከል፣ ተማሪ ተመስገን ኢንሰርሙ በቆይታው ከወሰዳቸው 42 ኮርሶች ውስጥ በ33ቱ "A+" በማምጣት የከፍተኛ ማዕረግ ልዩ ተሸላሚ መሆን ችሏል፡፡
በአያንቱ እምሩ
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ባካሄደው 6ኛው ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በተገኙበት ተማሪዎቹን በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ዘንድሮ ካስመረቃቸው ዕጩ ተመራቂዎች መካከል፣ ተማሪ ተመስገን ኢንሰርሙ በቆይታው ከወሰዳቸው 42 ኮርሶች ውስጥ በ33ቱ "A+" በማምጣት የከፍተኛ ማዕረግ ልዩ ተሸላሚ መሆን ችሏል፡፡
በአያንቱ እምሩ