Search

የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ33.2 ቢሊየን ብር በላይ አፀደቀ

ሰኞ ነሐሴ 04, 2018 48

የአፋር ክልል ምክር ቤት 2019 በጀት ዓመት 33.2 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ።

ምክር ቤቱ ነሐሴ 2ቀን 2019 . የጀመረው 6 የምርጫ ዘመን፣ 5 የሥራ ዘመን፣ 10 መደበኛ ጉባዔውን በሰመራ ከተማ ማካሄዱን ቀጥሏል።

ረቂቅ በጀት ያቀረቡት የገንዘብ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደረሳ መሐመድ እንዳሉት፤ በጀቱ ከመንግሥት ድጎማ ከክልሉ የውስጥ ገቢ፣ ከፌዴራልና ከተለያዩ ሌሎች አማራጮች የሚሸፈን ነው።

ለበጀት ዓመቱ የተመደበው ገንዘብ የክልሉን ልማት ለማቀላጠፍና የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችል ከመሆኑም በላይ የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚረዳ መሆኑንም አመላክተዋል።

 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: