Search

የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ለ4 ሺ ጉባኤተኞች እየቀረቡ ነው

ዓርብ ነሐሴ 15, 2018 71

ከሀምሌ 8 ቀን 2018 . ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ መጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል።

በስምንት አጀንዳዎች ላይ ሲመክሩ የቆዩት 4 ጉባኤተኞች በአሁኑ ሰዓት በእያንዳንዱ አጀንዳ ላይ የተጠናቀሩ የመጨረሻ የአጀንዳ ምክረሀሳቦችን በማዳመጥ ላይ ይገኛሉ።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: