Search

ኢትዮጵያ የመጀመርያ ሜዳልያዋን አገኘች

ቅዳሜ መስከረም 03, 2018 195

ዛሬ በተደረገው የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ አትሌት  ጉዳፍ ጸጋይ 3ኛ ወጥታለች፡፡

የቡዳፔስት ዓለም ሻምፒዮና የርቀቱ የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊ ጉዳፍ ጸጋይ ለሀገሯ የነሀስ  ሜዳልያ አስገኝታለች፡፡

የርቀቱ ዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት ኬንያዊቷ ቢያትሪስ ችቤት ውድድሩን በአንደኝት አጠናቃለች፡፡

ጣልያናዊቷ አትሌት ባቶቼቲ ደግሞ 2ኛ ደረጃን በመያዝ የብር ሜዳልያውን ወስዳለች፡፡

በአንተነህ ሲሳይ

 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ተያያዥ ዜናዎች: