አርሰናል ከ ማንችስተር ሲቲ አንድ አቻ ተለያዩ እሑድ መስከረም 11, 2018 1030 በ5ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ኢምሬትስ ከማንችስተር ሲቲ የተጫወተው አርሰናል አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡ ማንችስተር ሲቲ ኧርሊንግ ብሮዎት ሃላንድ ባስቆጠራት ግብ እስከ 90 ኛው ደቂቃ ድረስ ሲመራ ቢቆይም ተቀይሮ የገባው ማርቲኔሊ በባከነ ሰዓት የአርሰናልን የአቻነት ግብ አስቆጥሯል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የአዲስ አበባ ስታዲየምን በ6 ሳምንት ውስጥ ለዓለም አቀፍ ውድድር ማድረስ ተዓምር ነው፦ የዓለም አትሌቲክስ የውድድር ዳይሬክተር ፒርስ ኦካላጋን ዓርብ ሚያዝያ 09, 2018 ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጉባኤን ለማስተናገድ በሙሉ ድምፅ ተመረጠች ሰኞ ሚያዝያ 05, 2018 ፈተናን ወደ ዕድል፣ በፅናትና በትጋት መሻገር ፡- የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተምሳሌታዊ አመራር ረቡዕ መጋቢት 23, 2018 ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ በራስ መተማመን ይሮጣሉ፤ ይችላሉም፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እሑድ መጋቢት 13, 2018
የአዲስ አበባ ስታዲየምን በ6 ሳምንት ውስጥ ለዓለም አቀፍ ውድድር ማድረስ ተዓምር ነው፦ የዓለም አትሌቲክስ የውድድር ዳይሬክተር ፒርስ ኦካላጋን ዓርብ ሚያዝያ 09, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 27806