አርሰናል ከ ማንችስተር ሲቲ አንድ አቻ ተለያዩ እሑድ መስከረም 11, 2018 1296 በ5ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ኢምሬትስ ከማንችስተር ሲቲ የተጫወተው አርሰናል አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡ ማንችስተር ሲቲ ኧርሊንግ ብሮዎት ሃላንድ ባስቆጠራት ግብ እስከ 90 ኛው ደቂቃ ድረስ ሲመራ ቢቆይም ተቀይሮ የገባው ማርቲኔሊ በባከነ ሰዓት የአርሰናልን የአቻነት ግብ አስቆጥሯል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ከ20 ዓመታት በኋላ በካርዶች ማዕበል የታጀበው የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ዓርብ ሰኔ 05, 2018 ሜክሲኮአዊው ጁሊያን ክዊኖንስ የዘንድሮው የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያው ግብ አግቢ በመሆን በታሪክ መዝገብ ስሙን ማስፈር ችሏል። ዓርብ ሰኔ 05, 2018 በዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ ተሸነፈች ዓርብ ሰኔ 05, 2018 የዓለም ዋንጫው የመክፈቻ ጨዋታ - ሜክሲኮ ከደቡብ አፍሪካ ሓሙስ ሰኔ 04, 2018
ሜክሲኮአዊው ጁሊያን ክዊኖንስ የዘንድሮው የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያው ግብ አግቢ በመሆን በታሪክ መዝገብ ስሙን ማስፈር ችሏል። ዓርብ ሰኔ 05, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29480