አርሰናል ከ ማንችስተር ሲቲ አንድ አቻ ተለያዩ እሑድ መስከረም 11, 2018 753 በ5ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ኢምሬትስ ከማንችስተር ሲቲ የተጫወተው አርሰናል አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡ ማንችስተር ሲቲ ኧርሊንግ ብሮዎት ሃላንድ ባስቆጠራት ግብ እስከ 90 ኛው ደቂቃ ድረስ ሲመራ ቢቆይም ተቀይሮ የገባው ማርቲኔሊ በባከነ ሰዓት የአርሰናልን የአቻነት ግብ አስቆጥሯል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ ውድድር በአዲስ አበባ ለማዘጋጀት ዕድል አግኝታለች፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 የ2026ቱ ዓለም ዋንጫ የፖለቲካ ማዕበል እና የማግለል ዛቻ ረቡዕ ጥር 27, 2018 ማንችስተር ሲቲ ከቶተንሀም ሆትስፐር አቻ ተለያየ እሑድ ጥር 24, 2018 ማንችስተር ዩናይትድ በባከነ ሰዓት ባስቆጠረው ግብ አሸነፈ እሑድ ጥር 24, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26176