Search

ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

ሓሙስ መስከረም 22, 2018 71

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (/ር) ከኖርዌይውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢስፔን ባርዝ ኢየድ እና ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሎት መሻን ጋር ውይይት አድርገዋል።

ውይይቱ በኢትዮጵያ ንጹህ የኃይል ፕሮጀክቶች፣ የደን ልማት እና ቀጣናዊ የደኅንነት ሁኔታ ዙሪያ እንዲሁም የኖርዲክ አካባቢ አገራት በኢትዮጵያ ያላቸው የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ላይ ያተኮረ ነው።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (/ር) ኢትዮጵያ ከኖርዌይ እናዴንማርክ ጋር  የቆየ አጋርነት እንዳላት ገልጸውየዛሬው ውይይትም ግንኙነቱን የበለጠ ለማጠናከር ዕድል የፈጠረ መሆኑን አንስተዋል።

#EBCdotstream #Ethiopia #MFA #Norway #Denmark