የሮቤ ከተማ አዲስ ገጽ እሑድ ጥቅምት 30, 2018 594 "ከተማን ማዘመን ከግንባታም በላይ ነው፤ ሰዎች የሚለሙበትን፣ ኢኮኖሚ የሚጎለብትበትን እና ተፈጥሮ የሚመሰገንበትን ሁኔታ ማመቻቸት ነው። የኦሮሚያ ክልል የጀመረው ከተሞችን የማዘመን ተልዕኮም ያሉ ማነቆዎችን በፈጠራ እና አቅሞችን በመጠቀም በፍጥነት መፍታት ላይ ያተኮረ ነው።" - የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ #EBC #ebcdotstream #Robecity #corridordevelopment አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: