ዝነኛው የእግር ኳስ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ በዛሬው ዕለት አንድነት ፓርክን ጎብኝቷል።
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የቀድሞው ኮከብ በአንድነት ፓርክ የሚገኙ የኢትዮጵያ ባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶችን ጎብኝቷል።

ባካሪ ሳኛ ከአርሰናል እና ከማንቸስተር ሲቲ ክለቦች እንዲሁም ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ጋር ባደረገው ውጤታማ ቆይታ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ሰፊ ተቀባይነትን ያተረፈ ተጫዋች ነው።
#EBCDotstream #BacarySagna #Ethiopia #AddisAbaba #UnityPark