ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዓርብ መጋቢት 11, 2018 360 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው 1447ኛውን የዒድ አል-ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ቀዳማዊት እመቤቷ በመልዕክታቸው በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የአብሮነት እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሌሎች የምክክር ሂደቶች በምን ይለያል? ሰኞ ሰኔ 15, 2018 በብዝኃ ድምፅ የጸናችው ኢትዮጵያ፤ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ታሪካዊ ማኅተም ሰኞ ሰኔ 15, 2018 የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ቁርጠኝነትና ተሳትፎ ለምርጫው ስኬት ትልቅ ምሰሶ ነበር፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኞ ሰኔ 15, 2018 የህዝብ ድምጽ አሸንፏል፤ ኢትዮጵያ በልጆቿ ጸንታለች! - ከብልፅግና ፓርቲ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተላለፈ የምስጋና መልዕክት ሰኞ ሰኔ 15, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29815