Search

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ዓርብ መጋቢት 11, 2018 44

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው 1447ኛውን የዒድ አል-ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ቀዳማዊት እመቤቷ በመልዕክታቸው በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የአብሮነት እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል።