ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዓርብ መጋቢት 11, 2018 253 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው 1447ኛውን የዒድ አል-ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ቀዳማዊት እመቤቷ በመልዕክታቸው በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የአብሮነት እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ቅዳሜ ሚያዝያ 03, 2018 ዕለተ ስቅለት በኢትዮጵያ፦ የመሥዋዕትነት፣ የፍቅር እና ሕያው የቤዛነት ምስጢር ዓርብ ሚያዝያ 02, 2018 በመዲናዋ የመረዳዳት እና የመተሳሰብ ባህል እየዳበረ ነው፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዓርብ መጋቢት 11, 2018 1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በስኬት ተጠናቋል፦ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዓርብ መጋቢት 11, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28249