Search

የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ከተማና ክልል አቀፍ ፈተና በተለያዩ ክልሎች መሰጠት ጀመረ

ሓሙስ ሰኔ 11, 2018 45

የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ከተማ እና ክልል አቀፍ ፈተና (ሚኒስትሪ) በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል።

May be an image of one or more people and people studying

 

May be an image of child and studying

ይህ ተማሪዎች ከመካከለኛ ደረጃ ወደ ቀጣዩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ምዕራፍ የሚሸጋገሩበት ወሳኝ ፈተና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ በኦሮሚያ፣ በሐረሪ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ፣ በሶማሊ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በጋምቤላ እና በሌሎችም ክልሎች መሰጠት ተጀምሯል።

May be an image of studying and text

May be an image of one or more people, people studying and text

May be an image of studying

May be an image of one or more people, people studying and text

ፈተናው ያለምንም እንከን በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ቅድመ ዝግጅት የተደረገበት ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዓትም በየክልሎቹ በሚገኙ የተለያዩ የፈተና ጣቢያዎች ፈተናው እየተሰጠ ይገኛል።