መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ነበር የተጠናቀቀው።
ኮዲ ጋክፖ ለኔዘርላንድ፣ ዒሳ ዲዮፕ ለሞሮኮ አስቆጥረዋል። ጭማሪዎቹ 30 ደቂቃዎች ግብ አልተቆጠረባቸውም።
አሸናፊውን ለመለየት በተሰጡ የመለያ ምቶች ሞሮኮ 3 ለ 2 አሸንፋለች።
ሞሮኮ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ካናዳን ነው የምትገጥመው።
መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ነበር የተጠናቀቀው።
ኮዲ ጋክፖ ለኔዘርላንድ፣ ዒሳ ዲዮፕ ለሞሮኮ አስቆጥረዋል። ጭማሪዎቹ 30 ደቂቃዎች ግብ አልተቆጠረባቸውም።
አሸናፊውን ለመለየት በተሰጡ የመለያ ምቶች ሞሮኮ 3 ለ 2 አሸንፋለች።
ሞሮኮ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ካናዳን ነው የምትገጥመው።