ማንችስተር ዩናይትድ የቼልሲውን ወጣት አማካይ አንድሬ ሳንቶስን ወደ ቡድኑ ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱን ስካይ ስፖርት ዘግቧል።
የቀይ ሰይጣኖቹ የዝውውር ጥያቄ በቼልሲ በኩል ተቀባይነት ያገኘ ሲሆን፣ ለተጫዋቹ ዝውውር ማንችስተር ዩናይትድ 50 ሚሊዮን ፓውንድ ለመክፈል ሙሉ በሙሉ መስማማቱ ተገልጿል።
ብራዚላዊው አማካይ አንድሬ ሳንቶስ ዝውውሩን በይፋ ለማጠናቀቅ የሚያስችለውን የሕክምና ምርመራ በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት ውስጥ ያካሂዳል ተብሎ ይጠበቃል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: